የጀመረው ዘመናዊ አሰራር ጥሩ ቢሆንም አዲሱ የኤሌክትሪክ ሀይል ክፍያ ግን ከአቅም በላይ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ደንበኞች ተናገሩ፡፡
የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ ሀይል አገልግሎት በበኩሉ አሁን የተደረገው የዋጋ ማሻሻያም ችግሮችን የሚቀርፍ አይደለም ብሏል፡፡
በአማራ ክልል በካርድ በመታገዝ የሚከናወነው የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ አገልግሎት የተጀመረው በ2008 ዓ.ም አጋማሽ ነው፡፡
የጀመረው ዘመናዊ አሰራር ጥሩ ቢሆንም አዲሱ የኤሌክትሪክ ሀይል ክፍያ ግን ከአቅም በላይ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ደንበኞች ተናገሩ፡፡
የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ ሀይል አገልግሎት በበኩሉ አሁን የተደረገው የዋጋ ማሻሻያም ችግሮችን የሚቀርፍ አይደለም ብሏል፡፡
በአማራ ክልል በካርድ በመታገዝ የሚከናወነው የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ አገልግሎት የተጀመረው በ2008 ዓ.ም አጋማሽ ነው፡፡
‹‹ሕገ-ወጥ የጎዳና ንግድን የመቆጣጠር ሥራ ቀጣይ ሰኞ እጀምራለሁ፡፡›› የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ጽሕፈት ቤት
‹‹ሥራችን እነሱ ሕገ-ወጥ ይሉታል እንጅ ከሕጋዊ ነጋዴ ገዝተን ነው የምንሸጥ፡፡›› የመንገድ ዳር ነጋዴዎች
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) የአማራ ክልል መንግሥት በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎችን በሁለት ወራት ውስጥ ወደ ቀያቸው ለመመለሥ እየሠራ መሆኑን የክልሉ መንግሥት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአፈር ማከሚያ ማሽን መስራቱን አስታውቋል፡፡
ለአዲስ አበባ ዋና ዋና ወንዞች የተፋሰስ ልማት የ29 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ ሊደረግ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ዋና ዋና ወንዞችንና ተፋሰሶችን መሠረት ያደረገ ‹‹የአዲስ አበባ የተፋሰስ ወንዞች ዳርቻ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር›› ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ አነሳሽነት በይፋ ይጀመራል፡፡
በ16ኛው ሀገር ዓቀፍ የባህል ስፖርት ውድድር አማራ ክልል መሪነቱን ለማስጠበቅ መዘጋጀቱን የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) 16ኛው ሀገር ዓቀፍ የባህል ስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ከየካቲት 16 እስከ 24/2011 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ ይካሄዳል፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ)ምሽት 5፡00 በተጀመረው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አትሌቲኮ ማድሪድ ከጁቬንቱስ፣ ሻልክ 04 ከማንችስተር ሲቲ ተገናኝተው ነበር፡፡
በውጤቱም አትሌቲኮ ማድሪድ 2ለ0፣ ማንችስተር ሲቲ ደግሞ 3ለ2 አሸንፈዋል፡፡
በምዕራብ እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተላለፈው ክልከላ የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ እንደሚያግዝ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 13/2011 ዓ.ም(አብመድ) በምዕራብ እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተከሰተውን ግጭት ለማረጋጋት የክልሉ መንግሥት የፌደራል መንግሥቱን በጠየቀው መሰረት አካባቢው በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ሆኗል፡፡
የጀመረው ዘመናዊ አሰራር ጥሩ ቢሆንም አዲሱ የኤሌክትሪክ ሀይል ክፍያ ግን ከአቅም በላይ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ደንበኞች ተናገሩ፡፡
የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ ሀይል አገልግሎት በበኩሉ አሁን የተደረገው የዋጋ ማሻሻያም ችግሮችን የሚቀርፍ አይደለም ብሏል፡፡
በአማራ ክልል በካርድ በመታገዝ የሚከናወነው የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ አገልግሎት የተጀመረው በ2008 ዓ.ም አጋማሽ ነው፡፡
‹‹ሕገ-ወጥ የጎዳና ንግድን የመቆጣጠር ሥራ ቀጣይ ሰኞ እጀምራለሁ፡፡›› የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ጽሕፈት ቤት
‹‹ሥራችን እነሱ ሕገ-ወጥ ይሉታል እንጅ ከሕጋዊ ነጋዴ ገዝተን ነው የምንሸጥ፡፡›› የመንገድ ዳር ነጋዴዎች
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) የአማራ ክልል መንግሥት በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎችን በሁለት ወራት ውስጥ ወደ ቀያቸው ለመመለሥ እየሠራ መሆኑን የክልሉ መንግሥት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአፈር ማከሚያ ማሽን መስራቱን አስታውቋል፡፡
ለአዲስ አበባ ዋና ዋና ወንዞች የተፋሰስ ልማት የ29 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ ሊደረግ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ዋና ዋና ወንዞችንና ተፋሰሶችን መሠረት ያደረገ ‹‹የአዲስ አበባ የተፋሰስ ወንዞች ዳርቻ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር›› ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ አነሳሽነት በይፋ ይጀመራል፡፡
በ16ኛው ሀገር ዓቀፍ የባህል ስፖርት ውድድር አማራ ክልል መሪነቱን ለማስጠበቅ መዘጋጀቱን የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ) 16ኛው ሀገር ዓቀፍ የባህል ስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ከየካቲት 16 እስከ 24/2011 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ ይካሄዳል፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2011 ዓ.ም(አብመድ)ምሽት 5፡00 በተጀመረው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አትሌቲኮ ማድሪድ ከጁቬንቱስ፣ ሻልክ 04 ከማንችስተር ሲቲ ተገናኝተው ነበር፡፡
በውጤቱም አትሌቲኮ ማድሪድ 2ለ0፣ ማንችስተር ሲቲ ደግሞ 3ለ2 አሸንፈዋል፡፡
በምዕራብ እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተላለፈው ክልከላ የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ እንደሚያግዝ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 13/2011 ዓ.ም(አብመድ) በምዕራብ እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተከሰተውን ግጭት ለማረጋጋት የክልሉ መንግሥት የፌደራል መንግሥቱን በጠየቀው መሰረት አካባቢው በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ሆኗል፡፡